Low Price Guarantee
We Take School POs
ወይመስል፡ ውእቱ፡ አርዌ፡ ነምረ፡፡
Contributor(s): ብርሃኔ, ዮ (Author)

View larger image

ISBN: 107246523X     ISBN-13: 9781072465232
Publisher: Independently Published
OUR PRICE: $23.75  

Binding Type: Paperback
Language: Afrikaans
Published: June 2019
Qty:
Additional Information
BISAC Categories:
- Biography & Autobiography | Religious
Physical Information: 1.27" H x 6" W x 9" L (1.83 lbs) 572 pages
 
Descriptions, Reviews, Etc.
Publisher Description:
ቀደም፡ ሲል የደቂቀ ኤልያስ ማኅበር ዋና ተሟጋች የነበሩት አባ ዮሴፍ ብርሃኔ በንስኀ ወደ ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን ከተመለሱ በኋላ ያላቸውን የምስክርነት ቃል በእዚህ መጽሐፍ አቅርበዋል ጠላት ሰይጣን በያዝነው ሦስተኛ ሺህ ዘመን መግቢያ ላይ ቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ለመከፋፈል ለማፈራረስና ለማጥፋት ስውር አላማ ቀምሞ ባለ በሌለ ኃይሉ የተንቀሳቀሰበት ዘመን እንደነበረ አባ ዮሴፍ በአሳለፉት፡ የሕይወት ተሞክሮ ላይ በመመርኮዝ አውሬው የኢትዮጵያን ጥንታዊት ክርስትና ለመቃወም ያደረገውን ፍልሚያ ወይመስል ውእቱ አርዌ ነምረ በተሰኘው በእዚህ መጽሐፋቸው ለመግለጽ ሞክረዋል አባ ዮሴፍ ቀደም ሲል የደቂቀ ኤልያስን ፀረ ክርስትና አስተምህሮ በማራገብ ለፈጸሙት ስህተት ይቅርታ በመጠየቅ ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናችን በዕንቊ በወርቅ በሚመሰለው የቀናች ሃይማኖቷ እንከን በማይወጣለት መንፈስ ቅዱሳዊ ቀኖናና ሥርዓቷ ለሰው ልጆች ሁሉ የምታበራ፤ጌታ በቅዱስ ወንጌል የሲኦል ደጆች ሊያነዋውጧት አይችሉም ሲል እንደተናገረም ማንም ማን ሊያፈርሳትና ሊያጠፋት የማይቻለው ዘለዓለማዊ የቅዱሳን ማደሪያ መሆኗን በእዘህ መጽሐፍ በአጽንኦት ይናገራሉ
 
Customer ReviewsSubmit your own review
 
To tell a friend about this book, you must Sign In First!